Svoboda | Graniru | BBC Russia | Golosameriki | Facebook
Jump to content

ማናጓ

ከውክፔዲያ

ማናጓ (Managua) የኒካራጉዋ ዋና ከተማ ነው።

የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,390,500 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,146,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 12°06′ ሰሜን ኬክሮስ እና 86°18′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።

የ'ማናጓ' ስም ከናዋትል 'ማና-አኋክ' ('ውሃ አጠገብ') ተወረሰ። ከጥንት ጀምሮ ኗሪዎቹ ከተማ በሥፍራው ነበራቸው። ዘመናዊ ከተማ በ1811 ዓ.ም. ተመሠርቶ ስሙ 'ሳንቲያጎ (ቅዱስ ያዕቆብ) ዴ ማናጓ' ተባለ። በ1849 ዓ.ም. አሜሪካውያን የቆየውን ዋና ከተማ ግራናዳን ስላጠፉ ያንግዜ ማናጓ እንደ ኒካራጓ አዲስ ዋና ከተማ ተመረጠ።