Svoboda | Graniru | BBC Russia | Golosameriki | Facebook

በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዓለም ቀልቡን ወደ ሶማሊያና አፍሪካ ቀንድ እንዲያዞር አቡነ ፍራንሲስ አሳሰቡ


ዓለም ቀልቡን ወደ ሶማልያና አፍሪካ ቀንድ እንዲያዞር አቡነ ፍራንሲስ አሳሰቡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:58 0:00

ዓለም ቀልቡን ወደ ሶማልያና አፍሪካ ቀንድ እንዲያዞር አቡነ ፍራንሲስ አሳሰቡ

የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስትያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት አቡነ ፍራንሲስ ትናንት፤ ዕሁድ በቫቲካን ቅዱስ ጴጥሮስ አደባባይ ለተሰበሰቡ ምዕመናን ባሰሙት መልዕክት በሶማሊያና በአካባቢዋ በሚገኙ አገሮች እየደረሰ ያለው ከፍተኛ ሰብአዊ ቀውስ “የዓለም አቀፉን ማኅብረሰብ ትኩረት እንዲስብ” ጥሪ አሰምተዋል።

በሌላ በኩል አፍሪካ ቀንድ ላይ በበረታው ድርቅ ምክንያት ሚሊዮኖች ለተፈናቀሉባት ሶማልያ የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች መንግሥት የላከው አጣዳፊ የምግብ እርዳታ ከትናንት በስተያ ሞቅዲሾ ገብቷል።

ከሞቅዲሾና ከቫቲካን የተጠናቀሩ ዘገባዎችን ደረጀ ደስታ አቀናጅቷቸዋል።

XS
SM
MD
LG