Svoboda | Graniru | BBC Russia | Golosameriki | Facebook

በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኮሮናቫይረስ ምክንያት ደም ባንክ አደጋ ውስጥ ውድቋል


በኮሮናቫይረስ ምክንያት ደም ባንክ አደጋ ውስጥ ውድቋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:27 0:00

የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በህብረተሰቡ ውስጥ በፈጠረው ፍራቻ ምክንያት የደም ለጋሾች ቁጥር እጅጉን ቀንሷል።ይህም በጤና ተቇማት ላይ ጫና እያሳደረ መሆኑን የብሄራዊ ደም ባንክ አገልግሎት አስታውቇል። በተለይ ብስፋት የደምልገሳ ይካሄድባቸው የነበሩት ትምህርት ቤቶች መዘጋትና ከቫይረሱ ጋር ተያይዘው የወጡ መመሪያዎች ለደም ለጋሾችመመናመን አስተዋፅኦ አድርገዋል።

XS
SM
MD
LG