Svoboda | Graniru | BBC Russia | Golosameriki | Facebook

በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የወላይታ ዞን አስተዳዳሪ አቶ ዳጋቶ ኩምቤና ሌሎች ተከሳሾች በዋስ ተለቀቁ


የወላይታ ዞን አስተዳዳሪ አቶ ዳጋቶ ኩምቤና ሌሎች ተከሳሾች በዋስ ተለቀቁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:51 0:00

የወላይታ ዞን አስተዳዳሪ አቶ ዳጋቶ ኩምቤ እና በርሳቸው መዝገብ የተከሰሱ ሃያ ሰዎች በ2 ሚሊዮን ብር ዋስ ተለቅቀዋል። በዋስ መለቀቃቸውን ተከትሎ ዞኑ ወደ መደበኛ እንቅስቃሴ እየተመለሰ መሆኑን የዞኑ ነዋሪዎች ለቪኦኤ ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG