Svoboda | Graniru | BBC Russia | Golosameriki | Facebook

በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢየሩሳሌም የሚገኙ የጋዛ ሆስፒታል ታማሚዎች ስጋት ገብቷቸዋል


በኢየሩሳሌም የሚገኙ የጋዛ ሆስፒታል ታማሚዎች ስጋት ገብቷቸዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:12 0:00

እስራኤል፣ በምሥራቅ ኢየሩሳሌም የሕክምና ተቋማት የሚገኙ በርካታ ፍልስጥኤማውያን ሕሙማን፣ ሕክምናቸውን ካጠናቀቁ በኋላ ወደ ጋዛ ሰርጥ እንዲመለሱ ኣዛለች፡፡

ትዕዛዙ የሰብአዊ መብቶች ተሟጋች ድርጅቶችን ቅሬታ ሲያሥነሳ፣ የእስራኤል ጠቅላይ ፍርድ ቤትም የሕሙማኑን ዝውውር አግዷል፡፡

ሊንዳ ግራድስቴን ከምሥራቅ ኢየሩሳሌም ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG