Svoboda | Graniru | BBC Russia | Golosameriki | Facebook

በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኮሬ ዞን ሁለት አርሶ አደሮች በታጣቂዎች ተገደሉ


 በኮሬ ዞን ሁለት አርሶ አደሮች በታጣቂዎች ተገደሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:20 0:00

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሬ ዞን ጎርካ ወረዳ፣ ሁለት አርሶ አደሮች ከምዕራብ ጉጂ በሚነሡ ታጣቂዎች መገደላቸውንና ከብቶቻቸውም በታጣቂዎቹ መዘረፋቸውን፣ ቤተሰቦቻቸውና ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ አስታወቁ፡፡

ትላንት ማክሰኞ በታጣቂዎቹ የተገደሉት አርሶ አደሮች፣ በእርሻ ሥራ እና በከብቶች ጥበቃ ላይ እንደነበሩ፣ የዞኑ የሰላም እና ጸጥታ መምሪያ ገልጿል፡፡

ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG