Svoboda | Graniru | BBC Russia | Golosameriki | Facebook

በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሱዳን የረሃብ ቸነፈር አፋፍ ላይ መሆኗ ተገለጸ


ሱዳን የረሃብ ቸነፈር አፋፍ ላይ መሆኗ ተገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:48 0:00

ሱዳን የረሃብ ቸነፈር አፋፍ ላይ መሆኗ ተገለጸ

በሱዳን ከተቀሰቀሰ ዓመት ሊደፍን በተቃረበው የእርስ በእርስ ጦርነት በሺዎች የተቆጠሩ ሰዎች ተገድለዋል። 18 ሚሊዮን ሰዎች ከመኖሪያቸው ተፈናቅለዋል። በቂ ሰብአዊ ርዳታ እየቀረበ አለመሆኑ በሀገሪቱ ካለው እጅግ አደገኛ ሁኔታ ጋራ ተደማምሮ ህዝቡ የረሃብ ቸነፈር አፋፍ ላይ መሆኑን አሶሽየትድ ፕሬስ ያጠናቀረው ዘገባ አውስቷል።

ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG